ድምጽ የሦሥቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት አስተያየታቸውን ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አስረከቡ ማርች 01, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የሦሥቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት እነ አቶ ዳንኤል ሺበሺ አቃቤ ህግ ከመረጃና ደህንነት አገኘሁት ባለው ማስረጃ ላይ ያላቸውን አስተያየት ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አስረከቡ።