ድምጽ የሦርያው ፕሬዚደንት ባሽር አል-አሳድ የሰላም ስምምነት እንዲውል መንግሥታቸው የበኩሉን እንደሚያደርግ ተናገሩ ማርች 01, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በበኩላቸው፣ የሦርያውን ቀውስ በማርገብ እረገድ ቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ወሳኝነት እንዳላቸው ገልጸዋል።