በኦሮሚያ ተቃውሞው ቀጥሏል

Your browser doesn’t support HTML5

አራተኛ ወሩን የያዘው በኦሮሚያ የተለያዩ የዞን ከተሞች እየተካሄደ ያለው ተቃውሞ የቀጠለ ሲኾን በያቤሎ፣ በአሬሮ፣ ሂድ ሎላ፣ በጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተሞች የተደረጉ ሰልፎች አብዛኞቹ ሕገወጥ ናቸው። በአንዳንዶቹ ቦታዎች ደግሞ ከሕዝቡ ጋር እየተነጋገርን ነው ሲል የወረዳ እና የዞኑ ባለሥልጣናት ለአፋን ኦሮሞ ዝግጅት ክፍላችን ገልፀዋል፡፡