የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት ለአቃቤ ሕግ በጽሑፍ የቀረበ አስተያየት ከማረሚያ ቤት እንዳይወጣ ታገደ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለዉ ችሎት አስተያዬቶቹ ምንም ዓይነት ለዉጥ ሳይደረግበት እንዲቀርብ በማዘእ ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል።