ድምጽ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት ለአቃቤ ሕግ በጽሑፍ የቀረበ አስተያየት ከማረሚያ ቤት እንዳይወጣ ታገደ ፌብሩወሪ 26, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴራሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለዉ ችሎት አስተያዬቶቹ ምንም ዓይነት ለዉጥ ሳይደረግበት እንዲቀርብ በማዘእ ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል።