የዚምባብዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ ዘጠና ሁለተኛ ዓመት ልደታቸውን ዛሬ ያከብራሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ሥልጣን መልቀቃቸውን በተመለከተ ግን አንዲት ፍንጭ አትታይም። ያም ሆኖ በእርሳቸውና በሃገሪቱ መፃዒ ሁኔታ ላይ ገዢው ዛኑ ፒኤፍ (Zanu-PF) ፓርቲ የተከፈለ ይመስላል።