በኦሮሚያ ተቃውሞዎች የማሕበረሰብ ድረ-ገጽ ሚና - ፎስ ቡክ ታውን ሆል

Your browser doesn’t support HTML5

በህዳር ወር የመጀመሪያ ሳምንት፤ በኦሮሚያ ጊንጪ ከተማ አካባቢ የሚገኝ ደን ለአንድ የግል ኢንቨስተር “ተሽጦ መቃጠል ጀመረ፤ የአንድ ትምህርት ቤት እግር ኳስ መጫወቻ ሜዳም እንዲሁ ለልማት” በሚል ተሰጠ ሲሉ የከተማዋ ወጣቶች ወደ አደባባይ ወጡ።