ሶማልያ ያለው የአፍሪቃ ህብረት የሰላም ጥበቃ ተልእኮ በዐል ሸባብ ላይ ድል እያገኘ እንደሆነ ገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

ሶማልያ ውስጥ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም ጥበቃ ተልእኮ እንቅስቃሴዎች ሀላፊ ከቅርብ ወራት ወዲህ ወታደሮቹ ተግዳሮቶች ቢገጥሟቸውም የሰላም ጥበቃው ተልእኮ የበላይነቱን እንደጠበቀ መሆኑን ገልጸዋል። ዓል ሸባባ ባካሄዳቸው ጥቅቶች በርካታ ሰለም ጠባቂ ወታደሮች እንደተገደሉ የሚታወቅ ነው።