ኢትዮጵያና ኤርትራ በብርቱ የመብቶች ጥሰት ተከሰሱ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው የዓለምን ሰብዓዊ መብቶች አያያዝ የፈተሸ ዘገባ የአሮፓዊያኑ 2015 ዓ.ም. የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ማሽቆልቆሉን ገልጿል። በተለይ በአፍሪካ ቀንድ - በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ሰብአዊ መብቶች በብርቱ የተጣሱበት ዓመት እንደነበረ ድርጅቱ ጠቅሷል።