በክትባቶች ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ጉባኤ አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

“ኢቦላን እንዴት መቆጣጠር እንዳለን እናውቃለን። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ከምዕራብ አፍሪቃ አገሮች ጋር በመሥራት ለሥኬት የበቃ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል። ይህ ባይሆን ዓለም አቀፍ ቀውስ ይሆን ይችል ነበር። ዚካን በተመለከተ ግን ሳይንቲስቶች ክትባት ለማግኘት ተግተው እየሰሩ ነው። እስከ ሁለት ዓመት የሚደርስ ጊዜ ሊጠይቅ ይችላል።” ዶ/ር ቶማስ ፍሪዳን የዩናይትድ ስቴትስ የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ዲሬክተር።