በራያ አዘቦ ወረዳ እናቶች ለሕጻናት ልጆቻቸው በተሰጣቸው እርዳታ ደስተኞች እንዳልሆኑ ገለጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በራያ አዘቦ ወረዳ በአንዲት የገጠር መንደር የሚገኙ እናቶች ለሕጻናት ልጆቻቸው በተሰጣቸው እርዳታደስተኞች እንዳልሆኑ ገለጡ።  በአካባቢው ለአንድ እናት ወይም ህጻን ለወር 6 ተኩል ኪሎ ፋፋ እና አንድ ሊትር ዘይት ይሰጣል። ይኸውም ለ48 እናቶችና ሕጻናት እየተሰጠ መሆኑን ነው ያመለከቱት።