በኦሮሚያ ተቃውሞ የቆሰሉና የሞቱ መኖራቸው ተዘገበ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሚያ ተቃውሞ ዛሬም በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ቀጥሎ መዋሉ ተነግሯል። አንዳንድ ባለሥልጣናት ግን የቆሰለም ሆነ የሞተም የለም ብለዋል።