መንግሥት ሕጋዊና የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስታወቁ
Your browser doesn’t support HTML5
በአገሪቱ ዉስጥ የተከሰዉን ድርቅ የተጀመረዉን የህዳሴ ጉዞ በማያስተጓጉል መንገድ ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ጥረትም እንደሚቀጥል በዛሬው እለት በመንግት መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5