የወልቃይት ኮሚቴ አባል ታሠሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በወልቃይት የሕዝብ ፊርማ የተደገፈ ደብዳቤ ይዘው ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሄደው ከነበሩ መካከል የነበሩት አቶ ባየው ካሰኝ ዛሬ ከቀትር በኋላ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገልጿል።