የማጅራት ገትር በሽታ ዘጠና ከመቶዉን ወደ ማስወገድ መቃረባቸዉ የዓለም ጤና ድርጅትና ፓዝ ኢንተርናሽናል አስታወቁ

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪቃ ከሚከሰተዉ የማጅርራት ገትር በሽታ ዘጠና ከመቶዉን የሚሸፍነዉን ዓይነት ወደ ማስወገድ መቃረባቸዉን የዓለም ጤና ድርጅትና ፓዝ ኢንተርናሽናል (PATH INT.) አስታወቁ።