ኢንፍሉዌንዛ - ኤችዋንኤንዋን በኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
ኤችዋንኤንዋን ኢንፍሉዌንዛ ወይም የበረታው ጉንፋን ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰት ባለፉት ወደ ሦስት በሚሆኑ ሣምንታት ጊዜ ውስጥ አራት ሰዎች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5