ድምጽ ኢንፍሉዌንዛ - ኤችዋንኤንዋን በኢትዮጵያ ፌብሩወሪ 23, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ኤችዋንኤንዋን ኢንፍሉዌንዛ ወይም የበረታው ጉንፋን ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰት ባለፉት ወደ ሦስት በሚሆኑ ሣምንታት ጊዜ ውስጥ አራት ሰዎች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ አስታወቁ።