የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባሎች ወደ ጽ/ቤት መግባት ተከለከሉ
Your browser doesn’t support HTML5
“የአመራር አባሎቼ ትላንት በመንግስት ኃይሎች ያለ አንዳች ማብራሪያ ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት ታገዱብኝ፤ ዛሬ ግን መግባት ችለዋል።” የኦሮሞ ፌድራላዊ ኮንግሬስ።
Your browser doesn’t support HTML5