በህዳሴ ግድብ ላይ የሚካሄደዉ የተጽእኖ ጥናት ባጭር ጊዜ ሊጀመር ነዉ ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ጥናቱን እንዲያካሄዱ የተመረጡት 2 የፈረንሳይ ኩባንያዎች የቀረበዉ የሥራ መዘርዘርና የሚፈረመዉ ዉል በሦስቱ አገሮች የቴክኒክ ኮሚቴዎች እየታየ መሆኑንም ነዉ ሚኒስትሩ የጠቀሱት።
Your browser doesn’t support HTML5