በህዳሴ ግድብ ላይ የሚካሄደዉ የተጽእኖ ጥናት ባጭር ጊዜ ሊጀመር ነዉ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

ጥናቱን እንዲያካሄዱ የተመረጡት 2 የፈረንሳይ ኩባንያዎች የቀረበዉ የሥራ መዘርዘርና የሚፈረመዉ ዉል በሦስቱ አገሮች የቴክኒክ ኮሚቴዎች እየታየ መሆኑንም ነዉ ሚኒስትሩ የጠቀሱት።