አሜሪካ፣ ኖርዌይና እንግሊዝ በኦሮምያ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ሐረርጌና በምዕራብ አርሲ አካባቢዎች ሰሞኑን የታየው የተቃውሞ እንቅስቃሴ ዛሬም ቀጥሎ በተለይ በምሥራቅ ሃረርጌ ጉራዋ ሕይወት መጥፋቱ ተሰምቷል