ወደ ደቡብ አፍሪካ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች ከሚሄዱ 7 ኢትዮጵያዊያን አንዱ ለአቅም ያልደረሰ አዳጊ ነው/ናት

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

ከ20ሽህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች በርካታ የምስራቅ አፍሪካ አገሮችን አቋርጠው ወደ ደቡብ አፍሪካ እንደሚያመሩ IOM ይገምታል።