ከምስራቅ ወደ ደቡብ፡- ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌሎች አፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉት ፍልሰት

Your browser doesn’t support HTML5

በዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (IOM) መረጃ መሰረት በየዓመቱ 20ሽህ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ከአፍሪካ ቀንድ ወደ ደቡባዊ አፍሪካ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች እጅ በመፍለስ ላይ ናቸው።