ድምጽ ከምስራቅ ወደ ደቡብ፡- ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌሎች አፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉት ፍልሰት ፌብሩወሪ 15, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 በዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (IOM) መረጃ መሰረት በየዓመቱ 20ሽህ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ከአፍሪካ ቀንድ ወደ ደቡባዊ አፍሪካ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች እጅ በመፍለስ ላይ ናቸው።