ከኢትዮጵያዊቷ የማደጎ ልጅ ሳራ ነጋሽ ጋር የተደረገ አጭር ቆይታ

Your browser doesn’t support HTML5

ሳራ ነጋሽ የተወለደችው በአዲስ አበባ ነው ከናትና ከአባቷ እንዲሁም ከሁለት ታላላቅ እህቶቿ ጋር ያለችግር ትኖር ነበር። የእናትና የአባቷ ድንገተኛ ተከታትሎ መሞት እሷን ከነ እህቶቿ እሰው እጅ ላይ ጣላቸው፡ ሳራ አሁን በማደጎ ወላጆቿ ቤት በአሜሪካን ሃገር መኖር ከጀመረች 12 አመት ሆኗታል።