“የአንደኛ ደረጃ ትምሕርት ከጥራት ይልቅ ሽፋን ላይ ትኩረት ያደረገ ነው”ባለሞያዎች

Your browser doesn’t support HTML5

"የአንደኛ ደረጃ ትምሕርት ሽፋንና ጥራት በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች ምን ይመስላል?" በሚል መነሻ ሐሳብ ይህ ዘገባ በአማራ፣በአፋር እና በኦሮሚያ የአንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት መምሕራንን ስለ ትምሕርት ጥራቱ ይጠይቃል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ይህንኑ ጉዳይ አስመልክቶ ያጠናው ጥናት በዘገባው ተካቷል፡፡