የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት፥ የቀድሞ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የአመራር አባላትን እነ ሃብታሙ አያሌውን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾችም ከእሥር እንዲፈቱ ለአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ።
Your browser doesn’t support HTML5