በኤርትራ የለውጥ ድባብ እያንዣበበ ነው ይላሉ የመደረክ አስተባባሪ ዶክተር አሰፋው ተኸስተ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራውያንን ስጋት መሰረት በማድረግ ኢትዮጵያ በኤርትራ ላይ ያላት ስትራቴጂ ምን እንደሆነ ለመረዳት የመድረኩ ተወካዮች አዲስ አበባ ድረስ ተጉዘው ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ከሌሎችም ባለስልጣኖች ጋር እንደተነጋገሩ ገልጸዋል።