ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ወደ ኢትዮጵያ የመግባታቸው ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ዲሞክራሲ በተግባር ዛሬ ይዞ የቀረበው፥ ባለፈው ሳምንት ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀ መንበር ከዶክተር ብርሃኑ ነጋ ጋር የጀመረውን ውይይት ሁለተኛና የመጨረሻ ክፍል ነው።