የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻርን በሀገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕረዚዳንትነት ሰየሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ሳል ቫ ኪር ተቃናቃኛቸው የሆኑትን የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻርን ትላንት በሀገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕረዚዳንትነት ሰየሙ። ማቻር የተሰየሙት ባለፈው ነኅሴ ወር በተፈርመው የሰላም ስምምነት መሰረት ነው።