የያዝነው ዓመት እጅግ የከበደ ይሆናል

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው የአውሮፓ 2015 ዓ.ም ውስጥ ለደረሱት የተፈጥሮ አደጋዎች የአየር ንብረት ለውጥ እና የኤል-ኒኞ ክስተት አስተዋፅዖ ማበርከታቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያወጣው አዲስ የጥናት ሪፖርት አስታወቀ።