ዩናይትድ ስቴትስ በኦሮሚያ ወደ ግጭቶች ያመሩ እንቅስቃሴዎች “ያሳስቡኛል” አለች።

Your browser doesn’t support HTML5

“የኢትዮጵያ መንግስት የተቃውሞ ድምጾችን ከማፈን እንዲታቀብ፤ የተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች በሰላማዊ መንገድ የመመሰብሰብ፥ የመጻፍና ሃሳብን በነጻ የመግለጥ ጨምሮ በሕገ-መንግስት ለታቀፉ የዜጎች በሙሉ መብቶች ጥበቃ እንዲያደርግ ያቀረብነውን ጥሪ ዳግም እናሰማለን።” ጆን ኪርቢ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ።