በኒው ሃምፕሸር የሚካሄደው የመጀመሪያው ትልቁ የብሄራዊ ዘመቻ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ ለፕሬዘዳንትነት በእጩነት የቀረቡት የሪፑብሊካን ፓርቲው ተወዳዳሪዎች፥ በነገው እለት በኒው ሃምፕሸር ለሚካሄደው የመጀመሪያው ትልቁ የብሄራዊ ዘመቻው አካል ለሆነው ክርክር እራሣቸውን እያዘጋጁ ናቸው።