የጋምቤላ ልዩ ኃይል ትጥቅ ፈታ

Your browser doesn’t support HTML5

የጋምቤላ ክልል ልዩ ኃይል ትጥቅ ፈትቶ ወደ ሥልጠና እንዲገባ መደረጉን ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና አንድ የወረዳ ምክር ቤት አባል አረጋግጠውልናል፡፡