የጋምቤላ ልዩ ኃይል ትጥቅ ፈታ
Your browser doesn’t support HTML5
የጋምቤላ ክልል ልዩ ኃይል ትጥቅ ፈትቶ ወደ ሥልጠና እንዲገባ መደረጉን ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና አንድ የወረዳ ምክር ቤት አባል አረጋግጠውልናል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5