በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ሌላ የእርዳታ ተማጥኖ ቀረበ
Your browser doesn’t support HTML5
የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ድጋፍ በአስቸኳይ ካልደረሰ አሥር ነጥብ ሁለት ሚልዮን ኢትዮጵያውያን ከፊታችን ሚያዝያ አንስቶ የምግብ አቅርቦት እንደማይኖራቸው ይፋ ተደረገ።
Your browser doesn’t support HTML5