በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ሌላ የእርዳታ ተማጥኖ ቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ድጋፍ በአስቸኳይ ካልደረሰ አሥር ነጥብ ሁለት ሚልዮን ኢትዮጵያውያን ከፊታችን ሚያዝያ አንስቶ የምግብ አቅርቦት እንደማይኖራቸው ይፋ ተደረገ።