በዩናትድ ስቴትስ ዲሞክራቲክ ፕሬዚደንታዊ ተወዳዳሪዎች መካከል የተካሄደ ክርክር

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞዋ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሂለሪ ክሊንተንና የቬርሞንቱ ሴናተር በርኒ ሳንደርስ የተጋጋለ ክርክር ያካሄዱት፣ መካከለኛ ገቢ ያላቸውን አሜሪካውያንን በመርዳት ረገድ ማንኛቸው የተሻሉ እንደሆኑ ለማሳመን ባደረጉት ጥረት ነው።