የኮንሶ ሕዝብ በዞን እራሱን በራሱ ለማስተዳደር ጥያቄ አቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

የኮንሶ ሕዝብ እራሱን በራሱ ለማስተዳደር ያቀረበዉ የዞን ጥያቄ በክልሉ ባለስልጣናት ተቀባይነት ያለማግኘቱን ተከትሎ ባለስልጣናት ልዩ ወታደራዊ ሃይል አስፍነዉብናል ይላሉ፣ ከአካባቢዉ ወደ አሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ስልክ የደወሉ።