የአርበኞች ግንቦት 7 መሪዎች በዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ንግግር አደረጉ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ለትግል በረሀ የገቡበትን ምክናት አስረድተዋል ዶክተር ብርሀኑ ነጋ ደግሞ በኢትዮጵያ ስላለው የኢኮኖሚና የፖለቲካ ሁኔታ፣ ስለ ድርቅና ረሀብ እንዲሁም ስለድርጅታቸው ትግል በሰፊው ተናግረዋል።