በቴኒስ መስክ ከዓለም ቁጥር አንዱ ሴርብያዊው ኖቫክ ድጆኮቪክ ዋንጫ አነሳ
Your browser doesn’t support HTML5
በአትሌቲክስ፥ 33ኛው የጃንሜዳ ዓለም አቀፍ አገር አቋራጭ ሩጫ ትላንት እሁድ በአዲስ አበባ ተካሄደ። በመቶዎች የተቆጠሩ አትሌቶች የተሳተፉበት ሲሆን ተመልካችም ብዙ እንደነበር ተዘግቧል።
Your browser doesn’t support HTML5