አሜሪካ ለኢትዮጵያ 97 ሚሊየን ዶላር ሰጠች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ለገጠማት የምግብ እጥረት ማሟያ የሚውል የዘጠና ሰባት ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።