አሜሪካ ለኢትዮጵያ 97 ሚሊየን ዶላር ሰጠች
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ለገጠማት የምግብ እጥረት ማሟያ የሚውል የዘጠና ሰባት ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።
Your browser doesn’t support HTML5