የአዲስ አበባ ገፅታ በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1960ዎቹ ምን ይመስል ነበር?

Your browser doesn’t support HTML5

“የቅኔ ቤት ባህልና የሕይወቴ ገጠመኝ” የተሰኘው የይትባረክ ግደይ መፅሃፍ በዘመኑ የነበሩትን የኢትዮጵያ ከተሞችን በምናብ ለማስቃኘት ይሞክራል። “አብዛኛው የአዲስ አበባ ነዋሪ የሚጠጣው ጠጅና ቢራ ነበር።ከጠዋት እስከማታ መጠጣት ስለማይከለከል አዲስ አበባ በዚህ በኩል ጥሩ አልነበረችም።” በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመን የአዲስ አበባ ገፅታ ከተሰኘው ርዕስ ስር የተፃፈ ነው።