በኦሮምያና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚታዩ ችግሮች ዘላቂ እልባት ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

“መቶ ሰማኒያ ወይም መቶ አርባ ሰው ሲሞት፤ ሌላ አገር ቢሆን ባንዲራ ዝቅ ተብሎ የአገሪቷ ብሔራዊ ሃዘን ይደረጋል። ሰው ነው፤ ታዳጊዎች ናቸው፤ ልጆች ናቸው ነገ አገር ሊመሩ የሚችሉ ናቸው የሞቱት። እንዴት ብዬ ልነግርህ እንደምችል አላውቅም። ሰው ሲሞት አገር የሚያስተዳድር ዝም ማለት? ምን እንደምል አላውቅም። አስቸጋሪ ነው።”