የአፍሪካ ምርምር መረብ የ35 ሀገራትን የድህነት ቅነሣ ሁኔታ ይፋ አደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካውያን፥ በዲሞክራሲ፥ በመልካም አሰዳደርና በኢኮኖሚ ሁኔታ ላይ ጥናት የሚያደርገው አፍሮ ባሮሜትር “Afrobarometer” የተሰኘው የምርምር መረብ፥ የ35 ሀገራትን የድህነት ቅነሣ ሁኔታ ይፋ አድርጓል።