ኤርትራዊ ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት በፔን ኢንትርናሽናል ተሸለመ
Your browser doesn’t support HTML5
ላለፉት አስራ አራት ዓመታት ኤርትራ ዉስጥ ታስሮ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት የፔን ኢንተርናሽናል ተሸላሚ ሆኗል። ባለፈዉ ጥር ስድስት ሄግ ዉስጥ በተካሄደ ሥነ-ስርዓት ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት ለመናገር መብት ከታገሉ አንዱ በመባል ከግብጽ ከቱርክና ጋዜጠኞች ጋር የዓመቱ የፔን ተሸላሚ ሆኗል።