የአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ ላይ ስላሣለፈው ውሣኔ

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓ ፓርላማ ከትናንት በስተያ ሐሙስ በኢትዮጵያ ላይ ያሣለፈውን ውሣኔ ለማስቀረት የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ መሥመሮች ጥረት ሲያደርግ እንደነበረ የፓርላማው አባል አና ጎምሽ ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡