በኦሮሚያ አንዳንድ ከተሞች ተቃዉሞ ቀጥሏል
Your browser doesn’t support HTML5
የአዲስ አበባና የፊንፌኔ ዙሪያ የተቀናጄ የልማት እቅድ ወይም የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን የተባለዉን በመቃወም በህዳር ወር በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የተቀሰቀሰዉ ተቃዉሞ ከሁለት ወር በላይ ማስቆጠሩ ነዉ።
Your browser doesn’t support HTML5