ታጣቂዎች በግብጽ ጥቃት ከፍተው አምስት ፖሊሶች መግደላቸው ታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ግብጽ እአአ በ2013 ዓ. ም. እስላማዊው ፕሬዚደንት ሞሃማድ ሞርሲ በጦር ሰራዊቱ ከስልጣን ከተወገዱ ወዲህ ታጣቂዎችን ስትታገል ቆይታለች።