የአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ ሁኔታዎች ላይ አቋም እንዲወስድና ውሣኔ እንዲያሳልፍ ሃሣብ አቅርቧል

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓ ፓርላማ ትናንት ባቀረበው የውሣኔ ሃሳብ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ የገመገመ፣ የተከናወኑ እንቅስቃሴዎችን ያጣቀሰና ግምት ውስጥ ያስገባ፣ የአውሮፓ ፓርላማ ኢንዲወስዳቸው እና የአውሮፓ ኮምሽንም ተፈፃሚ እንድያደርጋቸው የሚጠይቃቸውን እርምጃዎች ያካተተ ነው።