ፓኪስታን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ አጥቂዎች ቦምብ አፈንድተው ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች ገድለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሜን ምዕራብ ፓኪስታን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ዛሬ ረቡዕ አጥቂዎች ተኩስ ከፍተውና ቦምብ አፈንድተው ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች መግደላቸው ተገለጠ። ብዙዎች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናትና የሆስፒታል ምንች ገልጸዋል።