ጂሃዲ ጆን በሚል ቅጽል ስም የሚጠራው ሽብርተኛ መሞቱን የእስልምና መንግሥት ብሎ ራሱን የሚጠራው ቡድን አመነ

Your browser doesn’t support HTML5

​​ባለፈው ህዳር ወር የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር፣ ጂሃዲ ጆን ሶሪያ ውስጥ በተካሄደ የድሮን ጥቃት መገደሉን "በርግጠኝነት ለመናገር የሚያበቃ ምክንያት አለን" ማለቱ ይታወሳል።