ድምጽ የካሜሩን ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች በቦኮ ሀራም ላይ የጋራ አቋም መያዛቸው ተሰማ ጃንዩወሪ 20, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 ሙስሊሞቹ ጸሎት ላይ በሚሆኑበት ጊዜ ክርስቶያኖች መስጊዶችን ይጠብቃሉ፣ ክርስቲያኖቹ ጸሎት ላይ ሲሆኑ ደግሞ ሙስሊሞቹ አብያተ-ክርስቲያናትን ከጥቃት ይከላከላሉ።