የካሜሩን ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች በቦኮ ሀራም ላይ የጋራ አቋም መያዛቸው ተሰማ
Your browser doesn’t support HTML5
ሙስሊሞቹ ጸሎት ላይ በሚሆኑበት ጊዜ ክርስቶያኖች መስጊዶችን ይጠብቃሉ፣ ክርስቲያኖቹ ጸሎት ላይ ሲሆኑ ደግሞ ሙስሊሞቹ አብያተ-ክርስቲያናትን ከጥቃት ይከላከላሉ።
Your browser doesn’t support HTML5