ወደ የመን ከሚሰደዱት ዘጠና በመቶዉ ኢትዮጵያዉያን ናቸዉ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የመን በግጭት እየታመሰች ቢሆንም የአፍሪቃ ቀንድ ሰደተኞች አሁንም ይጎርፉባታል ሲል የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR) አስጠነቀቀ።