ወደ የመን ከሚሰደዱት ዘጠና በመቶዉ ኢትዮጵያዉያን ናቸዉ ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የመን በግጭት እየታመሰች ቢሆንም የአፍሪቃ ቀንድ ሰደተኞች አሁንም ይጎርፉባታል ሲል የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR) አስጠነቀቀ።
Your browser doesn’t support HTML5