በደቡባዊ አፍሪቃ በ 14 ሚልዮን የሚገመቱ ሰዎች ለረሀብ እንደተጋለጡ የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ በኤል ኒኖ ምክንያት የተከሰተው ድርቅ እየከፋ በመሄዱ ቦቆሎ እያለቀባት እንደሆነ ተገልጿል። ደቡብ አፍሪቃ ለአስርት-አመታት ያህል ያልታየ አይነት አስከፊ ድርቅ ተከስቶባታል። ዝናብ በመጥፋቱና ሙቀት እየበረታ በመሄዱ የምግብ ዋጋ እየናረ ነው።