አል-ሸባብ በአፍሪቃ ህብረት ወታደራዊ ሰፈር ላይ ባደረሰው ጥቃት በርካታ የኬንያ ወታደሮች እንደተገደሉ ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ሞዕራብ ሶማላያ ጌዶ ክልል ውስጥ ኤል-አዴ በተባለው መንደር በሚገኘው የአሚሶም ማለት በሶማልያ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም ጥበቃ ተልእኮ ሰፈር ላይ ዐል ሸባብ ባደረሰው ጥቃት ቢያንስ 35 ሰላም ጠባቂዎች እንደተገደሉ ተዘግቧል። ዘገባውን ያዘጋጀው በአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የሶማልያ አገልግሎት ክፍል ሲሆን አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።